ብአዴን በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤው ለውጥንና አንድነትን የሚያጠናክሩ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ብለን እንጠብቃል ሲሉ የብአዴን እህት ድርጅቶች ገለጹ። በጉባኤው ላይ የተገኙት የኦዲፒ ማዕከላዊ ከሚቴ ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የብአዴን 12ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ እንደ ሀገር በአዲስ መታደስና አዲስ ለውጥ በተጀመረበት ጊዜ የሚካሄድ ታሪካዊ ጉባኤ ነው ብለዋል። በዚሁ ጉባኤ ብአዴን እንድ ድርጅት የድርጅቱ እና የሃገሪቱን መጻይ እድል የሚወስኑ […]
Trending Articles
More Pages to Explore .....